የሃዘን መገለጫ

ውድ የሙያ ማህበራችን አባላት የወንድማችን ዶ/ር እሸቱ ግርማ የቀብር ሥነ ሥርዓት የሚፈጸመው በዕለተ ሐሙስ (ህዳር 25/2018 ዓ.ም) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ላይ በለቡ ምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን (ጀርመን – አርሴማ ቤተክርስቲያን ጎን) እንደሆነ እየገለጽን ለመላ ቤተሠቦቻቸው፣ የስራ ባልደረቦቻቸው፣ ጓደኞቻቸው እና የማህበራችን አባላት መፅናናትን እንመኛለን። እግዚአብሔር ነፍሱን በአፀደ ገነት ያኑርልን።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top